ማብረተሰባዊና ሀገራዊ ተጠቃሚነትን እውን ለማድረግ ያለንን ራዕይ ለማሳካት እንተጋለን
To be a leader in coal mining and coal based products in Ethiopia
To Ensure that the operations benefit the local community and the nation at large
Maintain the highest quality standards.
Minimize the impact of operations on the environment at all stages
Implement state of the art technology
Ensuring the highest quality standards
Cost minimization
Our Company
ኢቲ የመአድን ልማት አ.ማ. በ1 ቢሊዮን ብር ካፒታል የተቋቋመ እና ከፍተኛ ጥራት ያለው የታጠበ የድንጋይ ከሰል ምርት ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች፣ ለብረታብረት ማምረቻ እና ለተለያዩ መሰል ኢንዱስትሪዎች ለማቅረብ የተቐቐመ ድርጅት ነው። ዋናው ፋብሪካው የዳውሮ ከሰል ማቀነባበሪያ ቦታ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ የሚገኘው ነው::
ኢቲ ማዕድን ልማት በድንጋይ ከሰል ማውጣት እና በከሰል እጥበት ስራዎች በዘርፉ የካበተ ልምድ ባላቸው ባለሙያዎቻችን የማማከር አገልግሎት ያቀርባል፡፡ ወደ ዘርፉ ለሚገቡ አጋር ደንበኞቻችን ከድንጋይ ከሰል ማውጣትና ከድንጋይ ከሰል እጥበት ስራዎች ጋር በተያያዘ ሁሉን እቀፍ የምክር አገልግሎት በመስጠት እገዛ ያደርጋል፡፡
በአመራረት ሂደታችን የላቁ እና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ተግባራዊ ማድረጋችን ሃገራዊ ሀብትን በብቃት ለመጠቀም እና የአካባቢ ተፅእኖን ለመቀነስ አስችለውናል፡፡ በተጓዳኝ ተግባራዊ የምናደርጋቸው የማህበራዊ ስራዎች አወንታዊ ለውጦችን ለማምጣት እና የምንሰራቸው ማህበረሰብ አቀፍ ልማቶች በአካባቢያዊ እድገትና የተፈጥሮ ደህንነት ላይ ዘላቂ አስተዋፅዖ ለማድረግ የተነደፉ ናቸው።
ኢቲ ማዕድን ልማት በኢትዮጵያ ግንባር ቀደም የኢንዱስትሪ የድንጋይ ከሰል አቅራቢ ነው። ደረጃውን የጠበቀ የድንጋይ ከሰልን ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች እና ለሌሎች ተመሳሳይ ኢንዱስትሪዎች በከፍተኛ ጥራትና አስተማማኝነት ባለው የአቅርቦት አቅም በማድረስ ላይ ይገኛል፡፡
ፋብሪካው በሰዓት 150 ቶን ያልታጠበ የድንጋይ ከሰል ወይም በቀን 3,600 ቶን በአመታዊ ስሌትም 1.1ሚሊየን ቶን ጥሬ ግብአትን በማብላላት በዓመት 450,000-500,000 ቶን የታጠበ የድንጋይ ከሰል በማምረት ለገበያ ያቀርባል፡፡
Backed by vast years of experience and state of the art technology our final product is a quality coal that is an output of a rigorous production flow with high standard jigging, filtering and washing processes.
Founder/ Board Chair
Founder/ GM